ናይጀርያ ምርጫና ጸረ ሙስና ትግል፡

በምዕራባዊ አፍሪቃ በናይጀርያ የኢባዳን ክልል ጳጳሳት አጠቃላይ ጉባኤ መካሄዱ ከቦታው የተሰራጨ ዜና አመልክተዋል።
ከጉባኤው በኃላ የወጣ መግለጫ እንዳመለከተው፡ ጉባኤው ፊታችን ዓመት 2011 እኤአ ስለሚካሄደው ብሔራዊ ምርጫ ሀገሪቱ ውስጥ የገነነው እ ...»
|
የእስራኤል ፍልስጤም የሰላም ድርድር፡

የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት የእስራኤል መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር በንጃሚን ኔታናያሁ እና የፍሊስጤም ራስ ገዝ አስተዳደር መሪ ማሕሙድ ዓባስ ፊታችን መስክረም ወር ዋሺንግቶን ላይ የሰላም ድርድር ልማካሄድ ጥሪ ማቅረብዋ ይፋ መግለጫ መስጠትዋ ተመል ...»
|
የሳንታ ማርያ ማጆረ ባዚሊካ ሕንፀት ዝክረ በዓል

የሮማ ቤተ ክርስትያን ትናንትና የሳንታ ማርያ ማጆረ ባዚሊካ ሕንፀት ዝክረ በዓል ከፍ ባለ ድምቀት ኣክብራ ዋለች። በላቲን ሥር ዓተ ኣምልኮ የምትመራ ም ዕራባዊት ቤተ ክርስትያን በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከታነጹ መካነ ንግደቶች ጥንታዊና ዓ ...»
|
በክዩባ አዲስ ቤተ ክርስትያን ተመርቀዋል

ባለፈው ቅዳሜ ካዮ ኤስፒኖ በተባለ የክዩባ መንደር በመድኃኔ ዓለም ባያሞ ማንዛኒሎ ሰበካ ኣዲስ ቤተ ክርስትያን እንደተመረቀ ከቦታው የደረሰ ዜና ኣመልክተዋል፤ ቤተ ክርስትያኑን ለማነጽ እርዳታ የሰጡ የጀርመን ካቶሊካውያን ጳጳሳትና ምእመናን መሆና ...»
|
ሰንበት ዘፍልሠታ 2ኛ (09.12.2002/15.08.2010)
|
ሰንበት ዘፍልሠታ 1ኛ (02.12.2002/08.08.2010)
|
ሰንበት ዘመብረቅ (25.11.2002/01.08.2010)
|
|

|
የር.ሊ.ጳጳሳት ሳምንታዊ የዕለተ ሮቡዕ አጠቃላይ ትምህርተ ክርስቶስ




ውድ ወንድሞቼና እኅቶቼ
እ.አ.አ በ1988 ዓም የእግዚአብሔር ኣገልጋይ ዮሓንስ ጳውሎስ ዳግማዊ የማርያም ዓመት ምክንያት በማድረግ፤ ‘ሙልየሪስ ዲግኒታተም’ በሚል ሓዋርያዊ መልእክታቸው ሴት ልጆች በቤተ ክርስትያን ሕይወት ያበረከቱትና እያበረክቱት ስላለው ወደር የሌለው ኣገግሎት ገልጸው ነበር። በመልእክቱ ቊ 31 ላይ “ቤተ ክርስትያን የሴት ልጆችን በታሪክ እንደተመዝገበ ለሰው ልጆች ሁሉና ለዓለም ኣገሮች መሃከል ስላበረከቱት ብልህ ኣገልግሎት ታመሰግናለች፤ በቤተ ክርስትያን ታሪክ ውስጥ የተለያዩ የሴት ልጆች ማኅበር በመምሥረት እውን ላደርጉት ስለ መንፈስ ቅዱስ ሥጦታዎች እንዲሁም በእርሳቸው በኩል ቤተ ክርስትያን በእምነት በተስፋ በፍቅር በመጨረሻም የዚህ ሁ ...»

|
የርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት የመልኣከ እግዚአብሔር ኣስተምህሮ (29.08.2010)




“ውድ ወንድሞቼና እኅቶቼ፤ በዛሬ እሁድ ወንጌል ከሉቃስ 14፡7~8 ኢየሱስ በኣንድ የፈሪሳውያን ኣለቃ ቤት ምሳ ሲበላ እንመለከታለን። በምሳ ጊዜ ኣንዳንድ ሰዎች የከበሬታ ስፍራ ሊይዙ ሲሽቀዳደሙ ባየ ጊዜ የሚከተለውን የሰርግ ግብዣ ምሳሌ ተርከላቸው፤ ‘ኣንድ ሰው ለሰርግ ግብዣ ሲጠራህ፤ ተሽቀዳድመህ በክብር ስፍራ ኣትቀመጥ፤ ምናልባት ከኣንተ የበለጠ ክብር ያለው ሰው ተጠርቶ ይሆናል፤ ታድያ ሁለታችሁንም የጋበዛችሁ ሰው፤ ወደ ኣንተ መጥቶ ‘ይህን ስፍራ ለዚህ ሰው ልቀቅለት’ ይለሃል፤ ያን ጊዜ በታላቅ ኃፍረት ወደ ዝቅተኛው ቦታ ወርደህ ትቀመጣለህ። ነገር ግን ለግብዣ ስትጠራ ሄደህ በዝቅተኛ ስፍራ ተቀመጥ፤’ ኣላቸው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ምሳሌ የኑሮ ዘዴ ት ...»

|
የር.ሊ.ጳ የዕለተ ሮቡዕ ሳምንታዊ ኣጠቃላይ ትምህርተ ክርስቶስ (25.08.2010)




ቅዱስ ኣባታችን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት በነዲክቶስ 16ኛ ዛሬ ረፋድ ለዕረፍት ከሚገኙት ካስተል ጋንደልፎ ሓዋርያዊ ኣደራሽ በቦታው ለሚገኙ ምእመናንና ነጋድያን የተለመደውን ሳምንታዊ የዕለተ ሮቡዕ ትምህርተ ክርስቶስ ኣስተምረዋል። ቅዱስነታቸው በዚህ ሳምንታ መጨረሻ ቅዳሜ ላይ ዝክረ በዓሉ ለሚታወሰው ቅዱስ ኣጎጢኖስ የተመለክተ ትምህርት ሰጥተው በመጨረሻም ትናንትና በሶማልያ በተፈጸመው ጥቃት የተሰማቸውን ጥልቅ ሓዘን ገልጠው ግጭቱ እንዲቆም ጥሪ ኣቅርበዋል። ኣስተምህሮውም ይህ ነው፤ “ውድ ውንድሞቼና እኅቶቼ፤ በእያንዳንዳችን የኑሮ ሕይወት ውስጥ ለእኛ ውድ የሆኑ ሰዎች ለየት ባለ መንገድ ቅርብ ሆነው የሚሰሙን ኣሉ፤ ከእነዚህ ኣንዳንዶቹ የዚህን ዓለም ሕይወ ...»

|
እናትና ንግሥት የሆነች እመቤታችን ድንግል ማርያም ለዓለም ሰላም ታውርድ፤ የፍቅር ባህል እንድንገነባ ትርዳን




ይህንን ያሉት ቅዱስ ኣባታችን በነዲክቶስ ትናንትና ከዕረፍት ቦታቸው ካስተል ጋንደልፎ ሓዋርያዊ ኣደራሽ ባስተላለፉት የእኩለ ቀን የመልኣከ እግዚአብሔር ጉባኤ ኣስተምህሮ ላይ ነው። የትምህርታቸው ማእከል የነበረው ‘ሁላችን ለዓለም ሙሉ ሰላም እንድንጸልይ’ ሲሆን የዕለቱ ሥርዓተ ኣምልኮ እንደሚያስታውሰው ‘የእመቤታችን ድንግል ማርያም ንግሥነት’ ማእከል ያደረገ በመሆኑ ‘ይህን ትልቅ ሥልጣን ያስጨበጣት ትሕትና ስለተላበሰች ነው፤ እኛም ወደ መንግሥተ ሰማያት ለመግባት ከእርሷ መማር ያለብን ይህ ነው፤ ትሕትና እንልበስ፤’ በማለት ስለ የዕለቱ ቃለ ወንጌል ኣስተምረኣዋል። ለነጋድያን በተለያዩ ቋንቋዎች ሰላምታ ባቀረቡበት ወቅት በፈረሳይኛ ቋንቋ ባስተ ...»

|
|


































|